ግልጽ ጨረታ ቁጥር ት.መ.ማ.ማ.ድ/NCB/37/2015
ድርጅታችን ለ2015 በጀት ዓመት
በግልጽ ጨረታ ግዥ ቁጥር ት.መ.ማ.ማ.ድ/NCB/37/2015 ብቃት ያላቸው አስመጪ እና አከፋፋይ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ነጥቦች ግንዛቤ ውስጥ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።
ለበለጠ መረጃ Tel/ 011 646 3481 መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ እና ማከፋፈያ ድርጅት