ለሁለተኛ ጊዜ የጨረታ ማስታወቂያ
ጨረታ ቁጥር አፋ/ክ/ኤ/ግ/ጨ/ቁ/0003/2015
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የአፋር ክልል ኤ/አ ፅ/ቤት በስሩ ለሚገኙ የስራ ከፍሎች እና ለማዕከላት አገልግሎት የሚውሉ የቢሮ መገልገያ እቃዎችን /የስቴሽነሪ እቃዎችን/ ከዚህ የጨረታ ሠነድ ጋር በተያያዘው ዝርዝር መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ስለሆነም የስቴሽነሪ ዝርዝሮችን እንደሚከተለው እናቀርባለን።
ሎት | የቢሮ መገልገያ እቃዎች (የፅህፈት መሳሪያዎች እቃዎች) | የጨረታ ዋስትና | የሚዘጋበት ቀን | የሚከፈትበት ቀን |
1 | የኮምፒውተር ወረቀት A4 Size | 30,000.00 | ግንቦት 11 ቀን ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ሲሆን | ግንቦት 11 ቀን ከቀኑ 10፡30 ሰዓት ሲሆን |
የፕሪንተር ቀለም 59A | ||||
የፕሪንተር ቀለም 37A | ||||
ቦክስ ፋይል |
ስለሆነም ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ድርጅቶች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለ።
የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጽ/ቤት
ሠመራ